በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በደቡብ ኢትዮጵያ ግጭት አገርሽቶ ሕይወት ጠፋ


በደቡብ ኢትዮጵያ ምሥራቅና ምዕራብ ጉጂ ዞኖችንና ጌዴኦ ዞንን በሚያዋስኑ ወረዳዎች ውስጥ ግጭት አገርሽቶ የብዙ ዜጎች ሕይወት መጥፋቱ ተገልጿል።

በደቡብ ኢትዮጵያ ምሥራቅና ምዕራብ ጉጂ ዞኖችንና ጌዴኦ ዞንን በሚያዋስኑ ወረዳዎች ውስጥ ግጭት አገርሽቶ የብዙ ዜጎች ሕይወት መጥፋቱ ተገልጿል።

በግጭቱ ሳቢያ ቁጥሩ እጅግ የበዛ ሰው መፈናቀሉም ተሰምቷል። የግጭቱ መንስዔ እስከአሁን በውል ተለይቶ አልታወቀም።

ግጭቱ በተከሰተባቸው ሥፍራዎች ያለው ሰብዓዊ ሁኔታ የከፋ መሆኑንም ምንጮች ጠቁመዋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በደቡብ ኢትዮጵያ ግጭት አገርሽቶ ሕይወት ጠፋ
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:11 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG