በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በደቡብና ወሎ ማእከላዊ ሰሜን ኢትዮጵያ የሚንቀሳቀሱ የሃይማኖት አባቶች መግለጫ


በደቡብና ወሎ ማእከላዊ ሰሜን ኢትዮጵያ የሚንቀሳቀሱ የሃይማኖት አባቶች መግለጫ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:52 0:00

በጦርነቱ ምክንያት ሃይማኖት ተቋማት ላይ እደረሰ ያለውን ውድመትና በንጹሃን ዜጎች ላይ የሚደርሰውን ሰብአዊ ጉዳት በጽኑ እንደሚያወግዙ በደቡብና ወሎ ማእከላዊ ሰሜን ኢትዮጵያ የሚንቀሳቀሱ የሃይማኖት አባቶች ገለጹ፡፡

የኃይማኖት አባቶቹ ትናንት በደሴ ከተማ በጋራ በሰጡት መግለጫ ኢትዮጵያ በታሪኳ ካጋጠሟት ፈታኝ ጊዜያት ውስጥ አንዱ አሁን እየተካሄደ ያለው ጦርነት መሆኑን ገልጸዋል፡፡

XS
SM
MD
LG