በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የደቡብ ሱዳን ጉዳይ በሁሉም አቅጣጫ እንደቀጠለ ነው

የደቡብ ሱዳን የዛሬ ገፅታ
የደቡብ ሱዳን የዛሬ ገፅታ



ሱዛን ራይስ፣ የፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ የፀጥታ አማካሪ /ፎቶ ፋይል/
ሱዛን ራይስ፣ የፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ የፀጥታ አማካሪ /ፎቶ ፋይል/

please wait

No media source currently available

0:00 0:03:37 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የደቡብ ሱዳን አማጺያንና መንግሥት በጠብ ያለመፈላለጉን ስምምነት ያለምንም ቅደመ ሁኔታ እንዲፈራረሙ ዩናይትድ ስቴትስ ጠይቃለች፡፡

ፕሬዚደንት ሳልቫ ኪርም ታሣሪዎቹን የሱዳን ሕዝብ አርነት ንቅናቄ - ኤስፒኤልኤም አመራር አባላት እንዲፈቱም ጥሪ አቅርባለች።

ሁለቱ የደቡብ ሱዳን ወገኖች ዛሬም ለሦስተኛ ቀን ፊት ለፊት አልተወያዩም።

የተያያዘው የእስክንድር ፍሬው ዘገባ ዝርዝሩን ይዟል፤ ያዳምጡት
This item is part of
XS
SM
MD
LG