በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የደቡብ ሱዳን ጉዳይ በሁሉም አቅጣጫ እንደቀጠለ ነው


የደቡብ ሱዳን የዛሬ ገፅታ
የደቡብ ሱዳን የዛሬ ገፅታ



ሱዛን ራይስ፣ የፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ የፀጥታ አማካሪ /ፎቶ ፋይል/
ሱዛን ራይስ፣ የፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ የፀጥታ አማካሪ /ፎቶ ፋይል/

please wait

No media source currently available

0:00 0:03:37 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የደቡብ ሱዳን አማጺያንና መንግሥት በጠብ ያለመፈላለጉን ስምምነት ያለምንም ቅደመ ሁኔታ እንዲፈራረሙ ዩናይትድ ስቴትስ ጠይቃለች፡፡

ፕሬዚደንት ሳልቫ ኪርም ታሣሪዎቹን የሱዳን ሕዝብ አርነት ንቅናቄ - ኤስፒኤልኤም አመራር አባላት እንዲፈቱም ጥሪ አቅርባለች።

ሁለቱ የደቡብ ሱዳን ወገኖች ዛሬም ለሦስተኛ ቀን ፊት ለፊት አልተወያዩም።

የተያያዘው የእስክንድር ፍሬው ዘገባ ዝርዝሩን ይዟል፤ ያዳምጡት
XS
SM
MD
LG