No media source currently available
“የደቡብ ሱዳን ታጣቂዎችና ቁጥራቸው አሥር ሺህ ይደርሣል የተባለ ስደተኞች የኢትዮጵያን ድንበር ዘልቀው 200 ኪሎ ሜትር ገብተዋል” ሲል የምዕራብ ኦሞ ዞን አስተዳደር አስታውቋል።