በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የማቻር አማጽያን የመንግሥት ሃይሎች ሊያጠቁን ነው ይላሉ፤ መንግሥት ግን ክሱ ከእውነት የራቅ ነው ብሏል


የማቻር አማጽያን የመንግሥት ሃይሎች ሊያጠቁን ነው ይላሉ፤ መንግሥት ግን ክሱ ከእውነት የራቅ ነው ብሏል
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:22 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የቀድሞው የደቡብ ሱዳን ምክትል ፕረዚዳንት ሪያክ ማቻር ተከታይ አማጽያን የፕረዚዳንት ሳልቫ ኪር ወታደሮች በምስራቅ ኢኳቶሪያል ጊኒ ያለውን ቦታችንን በማጥቃት አፋፍ ላይ ናቸው ይላሉ። አንድ ከፍተኛ የመንግሥት ባለስልጣን ግን አማጽያኑ ጁባ እንዲገቡ እየተጠበቀ ነው ብለዋል።

XS
SM
MD
LG