No media source currently available
የቀድሞው የደቡብ ሱዳን ምክትል ፕረዚዳንት ሪያክ ማቻር ተከታይ አማጽያን የፕረዚዳንት ሳልቫ ኪር ወታደሮች በምስራቅ ኢኳቶሪያል ጊኒ ያለውን ቦታችንን በማጥቃት አፋፍ ላይ ናቸው ይላሉ። አንድ ከፍተኛ የመንግሥት ባለስልጣን ግን አማጽያኑ ጁባ እንዲገቡ እየተጠበቀ ነው ብለዋል።