በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የደቡብ ሱዳን ሽምቅ ተዋጊ ቡድን ወታደሮች ወደ ጁባ ለመግባት ዘገዩ


የደቡብ ሱዳን ሽምቅ ተዋጊ ቡድን ወታደሮች ወደ ጁባ ለመግባት ዘገዩ
please wait

No media source currently available

0:00 0:00:58 0:00

የደቡብ ሱዳን ሽምቅ ተዋጊ ቡድን መሪ የሪክ ማቻር ወታደሮች በታቀደው የጊዜ ሰሌዳ መሠረት ዛሬ ማክሰኞ ጁባ መግባታቸው አጠራጣሪ መሆኑ ተነገረ። ይህ መርሓ-ግብር ግን፣ ባለፈው ነሓሴ ወር በጁባው መንግሥትና በSPLM መካከል የተደረሰው ስምምነት ቁልፍ ነጥብ መሆኑ ይታወቃል።

XS
SM
MD
LG