በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በድንገት ተኩስ የተናወጠው የደቡብ ሱዳን ማላካል የተመድ ሰላም አስከባሪ ኃይል ጦር ሠፈር


በድንገት ተኩስ የተናወጠው የደቡብ ሱዳን ማላካል የተመድ ሰላም አስከባሪ ኃይል ጦር ሠፈር
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:21 0:00

በድንገት ተኩስ የተናወጠው የደቡብ ሱዳን ማላካል የተመድ ሰላም አስከባሪ ኃይል ጦር ሠፈር

ባለፈው ሰኔ 1 ቀን 2015 ዓ.ም. ማለዳ ላይ ነው፤ በደቡብ ሱዳኗ የአፐር ናይል ግዛት ዋና ከተማ ማላካል ከሚገኘው፣ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የደቡብ ሱዳን የሰላም አስከባሪ ኃይል(UNMISS) ጦር ሠፈር አቅራቢያ፣ የነበረውን መረጋጋት ድንገት ያናወጠ እና የወፎቹን ዝማሬ በፍንዳታ የለወጠ ተኩስ ተሰማ።

አጃንስ ፍራንስ ፕሬስ፣ “አሠቃቂ” ሲል የጠቀሰውን፣ ድንገተኛ ነውጥ እና ፍንዳታ አስመልክቶ፣ ከሥፍራው ያደረሰንን ዘገባ፣ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

XS
SM
MD
LG