በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የደቡብ ሱዳን ሰዎች በግንባር ተገናኙ


ሳልቫ ኪርና ሪያክ ማሻር /ፎቶ ፋይል/
ሳልቫ ኪርና ሪያክ ማሻር /ፎቶ ፋይል/

የደቡብ ሱዳን ተፋላሚ ወገኖች የግንባር ለግንባር ንግግር ዛሬ ጀምረዋል፡፡



ደቡብ ሱዳን
ደቡብ ሱዳን
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:44 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የደቡብ ሱዳን ተፋላሚ ወገኖች የግንባር ለግንባር ንግግር ዛሬ ጀምረዋል፡፡

እንዲህ ዓይነቱ ጥረት ሲደረግ በያዝነው የአውሮፓ ዓመት ሦስተኛው መሆኑ ነው፡፡

የአሁኑ የግንባር ንግግር መጀመር የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጆን ኬሪ አዲስ አበባ ላይ ከአካባቢው ሃገሮች መሪዎች ጋር ተገናኝተው ከመከሩበት ስብሰባ ጋር ገጥሟል፡፡

መሪዎቹና ኬሪ ደቡብ ሱዳንን ለማረጋጋት ይረዳል ባሉት ሕጋዊነት ያለው ኃይል አስፈላጊነት ላይ ተስማምተዋል፡፡

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
XS
SM
MD
LG