No media source currently available
“የሃገር ተገንና ከለላ በመሆነው የመከላከያ ሰራዊት ላይ ተፈፀመ የተባለው ጥቃት ለመመከት በሚደረግ ሂደት ውስጥ ወንድም የትግራይ ህዝብ የጦርነቱ ሰለባ እንዳይሆን” ሲሉ የሃዋሳ ከተማ ነዋሪዎች ጠየቁ። በመከላከያ ሰራዊት ላይ የተፈፀመው ጥቃት አውግዘዋል።