ደቡብ ክልል 31 ወረዳዎች ውስጥ በአንድ ሳምንት አሥር ሺህ የሚደርስ ቁጥር ያለው ሰው በወባ መያዙን የክልሉ ጤና ቢሮ አስታውቋል።
በሽታው በከፍተኛ መጠን የጨመረው የኬሚካል ርጭት ባለመካሄዱ፣ ከዓለምአቀፍ ተቋማት የተለገሰ አጎበር ሳይከፋፈል በመቆየቱ መሆኑንም የጤና ቢሮው የወባ ማስወገድ ዳይሬክቶሬት ለአሜሪካ ድምፅ ገልጿል።
ዮናታን ዘብዴዎስ ዘገባ ነው።
ደቡብ ክልል 31 ወረዳዎች ውስጥ በአንድ ሳምንት አሥር ሺህ የሚደርስ ቁጥር ያለው ሰው በወባ መያዙን የክልሉ ጤና ቢሮ አስታውቋል።
በሽታው በከፍተኛ መጠን የጨመረው የኬሚካል ርጭት ባለመካሄዱ፣ ከዓለምአቀፍ ተቋማት የተለገሰ አጎበር ሳይከፋፈል በመቆየቱ መሆኑንም የጤና ቢሮው የወባ ማስወገድ ዳይሬክቶሬት ለአሜሪካ ድምፅ ገልጿል።
ዮናታን ዘብዴዎስ ዘገባ ነው።