በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ደቡብ ውስጥ በአንድ ሳምንት ውስጥ 10 ሺህ የሚደርስ ቁጥር ያለው ሰው በወባ ተይዟል


ደቡብ ውስጥ በአንድ ሳምንት ውስጥ 10 ሺህ የሚደርስ ቁጥር ያለው ሰው በወባ ተይዟል
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:15 0:00

ደቡብ ክልል 31 ወረዳዎች ውስጥ በአንድ ሳምንት አሥር ሺህ የሚደርስ ቁጥር ያለው ሰው በወባ መያዙን የክልሉ ጤና ቢሮ አስታውቋል።

በሽታው በከፍተኛ መጠን የጨመረው የኬሚካል ርጭት ባለመካሄዱ፣ ከዓለምአቀፍ ተቋማት የተለገሰ አጎበር ሳይከፋፈል በመቆየቱ መሆኑንም የጤና ቢሮው የወባ ማስወገድ ዳይሬክቶሬት ለአሜሪካ ድምፅ ገልጿል።

ዮናታን ዘብዴዎስ ዘገባ ነው።

XS
SM
MD
LG