• ከ337 ሺሕ በላይ ዜጎች የአስቸኳይ ጊዜ የምግብ ርዳታ ይሻሉ
በኢትዮጵያ ደቡብ ክልል፣ ለድርቅ የተጋለጡ አርብቶ አደሮች፣ በቂ ሰብአዊ ርዳታ እንዳልቀረበላቸውና ከብቶቻቸውም እየሞቱባቸው እንደኾነ አስታወቁ። በምግብ እጥረት የተዳከሙት አርሶ አደሮቹ፣ ለበሽታ መጋለጣቸውንና አንዳንዶቹም በተያያዥ ጉዳቶች እየሞቱ መኾኑን ተናግረዋል።
የክልሉ አርብቶ አደሮች ጉዳይ ቢሮ እንደገለጸው፣ ከ400ሺሕ በላይ አርብቶ አደሮች፣ በክልሉ ለተከታታይ ዓመታት ለዘለቀው ድርቅ ተጋላጭ መኾናቸውን ገልጿል። “በድርቁ ምክንያት የሞተ ሰው የለም፤” ያሉት የቢሮው ሓላፊ አቶ ሎሬ ካኩታ፣ ከ70ሺሕ በላይ ከብቶች መሞታቸውን አስታውቀዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሜይ 27, 2023
የአፍሪካ ህብረት የአልማዝ ኢዮቤልዩ አከባበር
-
ሜይ 26, 2023
በሱዳን መጠለያቸው የወደመባቸው ኢትዮጵያውያን “ርዳታ አላገኘንም” አሉ
-
ሜይ 26, 2023
ባለፈው የቦረና ድርቅ ዓመታት ከ3 ሚሊዮን በላይ የቤት እንስሳት ሞተዋል
-
ሜይ 26, 2023
በመስጂዶችን መፍረስ ተቃውሞ ወቅት ህይወት መጥፋቱን ፖሊስ አስታወቀ