• ከ337 ሺሕ በላይ ዜጎች የአስቸኳይ ጊዜ የምግብ ርዳታ ይሻሉ
በኢትዮጵያ ደቡብ ክልል፣ ለድርቅ የተጋለጡ አርብቶ አደሮች፣ በቂ ሰብአዊ ርዳታ እንዳልቀረበላቸውና ከብቶቻቸውም እየሞቱባቸው እንደኾነ አስታወቁ። በምግብ እጥረት የተዳከሙት አርሶ አደሮቹ፣ ለበሽታ መጋለጣቸውንና አንዳንዶቹም በተያያዥ ጉዳቶች እየሞቱ መኾኑን ተናግረዋል።
የክልሉ አርብቶ አደሮች ጉዳይ ቢሮ እንደገለጸው፣ ከ400ሺሕ በላይ አርብቶ አደሮች፣ በክልሉ ለተከታታይ ዓመታት ለዘለቀው ድርቅ ተጋላጭ መኾናቸውን ገልጿል። “በድርቁ ምክንያት የሞተ ሰው የለም፤” ያሉት የቢሮው ሓላፊ አቶ ሎሬ ካኩታ፣ ከ70ሺሕ በላይ ከብቶች መሞታቸውን አስታውቀዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሴፕቴምበር 29, 2023
በዩናይትድ ስቴትስ የአፍሪካ ዳያስፖራ አማካሪዋ ለአህጉሪቱ ያላቸውን ትኩረት ይናገራሉ
-
ሴፕቴምበር 29, 2023
ፕሬዚዳንት ባይደንን ለመክሰስ የመጀመሪያው የይፋ ምስክርነት ተሰማ
-
ሴፕቴምበር 29, 2023
የትዕግሥት አሰፋ የማራቶን ክብረ ወሰን “ከዘንድሮ ውጤቶች ሁሉ ታላቁ ነው” ሲል ፌዴሬሽኑ ገለጸ
-
ሴፕቴምበር 29, 2023
ጆ ባይደን በትራምፕ ላይ የሚሰነዝሩትን ትችት አጠናክረው ቀጥለዋል
-
ሴፕቴምበር 29, 2023
የጋቦን ወታደራዊ አመራር ለለውጥ ግፊት የሚያደርጉ ጋቦናውያን እንዲታገሡ ጠየቀ
-
ሴፕቴምበር 29, 2023
መንግሥት ለትግራይ ክልል ተፈናቃዮች አስቸኳይ የምግብ ርዳታ መላክ እንደ ጀመረ ተገለጸ