በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢዜማ ሁለት አመራሮቹ ያለአግባብ እንደታሰሩበት አስታወቀ


ኢዜማ ሁለት አመራሮቹ ያለአግባብ እንደታሰሩበት አስታወቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:22 0:00

ኢዜማ ሁለት አመራሮቹ ያለአግባብ እንደታሰሩበት አስታወቀ

የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትሕ ፓርቲ/ኢዜማ/ ሁለት አመራሮች፣ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ከፋ ዞንና በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ዘይሴ ወረዳ፣ ያለመከሰስ መብታቸው ሳይነሣና ያለፍርድ ቤት ትእዛዝ እንደታሰሩ፣ ፓርቲው ለአሜሪካ ድምፅ አስታወቀ።

የካፋ ዞን አስተዳዳር ፖሊስ አዛዥ ኢንስፔክተር መኰንን ገብረ መድኅን፣ በማኅበራዊ ብዙኀን መገናኛ “ግጭት የሚቀሰቅስ መረጃ በማጋራታቸው እንዳሰራቸው፣ ለአሜሪካ ድምፅ አረጋግጠዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG