በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኤኤንሲ በምርጫው እየቀናው እንዳልኾነ ቀድመው የወጡ ውጤቶች እያመለከቱ ነው


ኤኤንሲ በምርጫው እየቀናው እንዳልኾነ ቀድመው የወጡ ውጤቶች እያመለከቱ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:14 0:00

ኤኤንሲ በምርጫው እየቀናው እንዳልኾነ ቀድመው የወጡ ውጤቶች እያመለከቱ ነው

በደቡብ አፍሪካ፣ ለ30 ዓመታት ገዢ ፓርቲ ኾኖ የቆየው የአፍሪካ ብሔራዊ ኮንግረስ(ኤኤንሲ)፣ በፓርላማው በበላይነት እንደማይቀጥል፣ ቀድመው የወጡ የምርጫ ውጤቶች እያመለከቱ ይገኛሉ፡፡ የትላንት ረቡዕ፣ የደቡብ አፍሪካ ምርጫ፣ ከአፓርታይድ አገዛዝ ፍጻሜ ወዲህ የፖለቲካ ለውጥን ያስከተለ ምርጫ እንደኾነ በመነገር ላይ ነው።

ሀብታሙ ሥዩም የባለሞያ አስተያየትን በማካተት ያጠናቀረው ዘገባ ቀጥሎ ይቀርባል።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG