በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ደቡብ አፍሪካ ውስጥ ኮሌራ ብዙ ሰው ገደለ


ደቡብ አፍሪካ ውስጥ ኮሌራ ብዙ ሰው ገደለ
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:26 0:00

ደቡብ አፍሪካ ዋና ከተማ ፕሪቶሪያ አቅራቢያ የኮሌራ ወረርሽኝ ተቀስቅሶ ባለፉት ሁለት ሳምንታት ብቻ ከሃያ የሚበልጡ ሰዎች ሲሞቱ በመቶዎች የተቆጠሩ ሆስፒታል መግባታቸው ተገለጠ፡፡ የሀገሪቱ የጤና ባለሥልጣናት ወረርሽኙ እንዴት እንደተቀሰቀሰ በመከታተል ላይ መሆናቸውን ተናግረዋል፡፡ የሃማንስክራል ከተማ ነዋሪዎች ተቃዋሚ ፓርቲዎች አባላት በበኩላቸው መንግሥቱን ተጠያቂ አድርገዋል።

XS
SM
MD
LG