ደቡብ አፍሪካ ዋና ከተማ ፕሪቶሪያ አቅራቢያ የኮሌራ ወረርሽኝ ተቀስቅሶ ባለፉት ሁለት ሳምንታት ብቻ ከሃያ የሚበልጡ ሰዎች ሲሞቱ በመቶዎች የተቆጠሩ ሆስፒታል መግባታቸው ተገለጠ፡፡ የሀገሪቱ የጤና ባለሥልጣናት ወረርሽኙ እንዴት እንደተቀሰቀሰ በመከታተል ላይ መሆናቸውን ተናግረዋል፡፡ የሃማንስክራል ከተማ ነዋሪዎች ተቃዋሚ ፓርቲዎች አባላት በበኩላቸው መንግሥቱን ተጠያቂ አድርገዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 27, 2024
በማላዊ ለአሳዳጊ አልባ ሕፃናት መጠጊያ የኾነው ማዕከል
-
ጁላይ 27, 2024
በጠፈር ምርምር ትምህርት መርሐ ግብር የተመረቁ ኢትዮጵያውያን ወጣቶች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 23, 2024
አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን በኮዲንግ ሞያ የማብቃት መርሐ ግብር ይፋ ኾነ