ደቡብ አፍሪካ ዋና ከተማ ፕሪቶሪያ አቅራቢያ የኮሌራ ወረርሽኝ ተቀስቅሶ ባለፉት ሁለት ሳምንታት ብቻ ከሃያ የሚበልጡ ሰዎች ሲሞቱ በመቶዎች የተቆጠሩ ሆስፒታል መግባታቸው ተገለጠ፡፡ የሀገሪቱ የጤና ባለሥልጣናት ወረርሽኙ እንዴት እንደተቀሰቀሰ በመከታተል ላይ መሆናቸውን ተናግረዋል፡፡ የሃማንስክራል ከተማ ነዋሪዎች ተቃዋሚ ፓርቲዎች አባላት በበኩላቸው መንግሥቱን ተጠያቂ አድርገዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025
አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025
ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች