ደቡብ አፍሪካ ዋና ከተማ ፕሪቶሪያ አቅራቢያ የኮሌራ ወረርሽኝ ተቀስቅሶ ባለፉት ሁለት ሳምንታት ብቻ ከሃያ የሚበልጡ ሰዎች ሲሞቱ በመቶዎች የተቆጠሩ ሆስፒታል መግባታቸው ተገለጠ፡፡ የሀገሪቱ የጤና ባለሥልጣናት ወረርሽኙ እንዴት እንደተቀሰቀሰ በመከታተል ላይ መሆናቸውን ተናግረዋል፡፡ የሃማንስክራል ከተማ ነዋሪዎች ተቃዋሚ ፓርቲዎች አባላት በበኩላቸው መንግሥቱን ተጠያቂ አድርገዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ፌብሩወሪ 06, 2025
ያለ ዕድሜ ጋብቻና የሴት ልጅ ግርዛትን ለማስቆም ያስችላሉ የተባሉ ሰነዶች ይፋ ሆኑ
-
ፌብሩወሪ 06, 2025
የሃይማኖት ተቋማት መሪዎች የፀሎት እና የሰላም ጥሪ አቀረቡ
-
ፌብሩወሪ 05, 2025
በካልፎርኒያው ቃጠሎ ጉዳይ የኤዲሰን የኤሌክትሪክ አከፋፋይ ኩባንያ ተከሰሰ
-
ፌብሩወሪ 05, 2025
"ዩናይትድ ስቴትስ በጦርነት የዳሸቀቸውን ጋዛን ትይዛለች" ፕሬዝደንት ትረምፕ
-
ፌብሩወሪ 05, 2025
ሜታ መረጃ የማጣራት ስራ ማቋረጡ ስጋት ፈጥሯል