በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በደቡብ ክልል አሌ ልዩ ወረዳ ሦስት ሰዎች በታጣቂዎች ተገደሉ


በደቡብ ክልል አሌ ልዩ ወረዳ ሦስት ሰዎች በታጣቂዎች ተገደሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:10 0:00

በደቡብ ክልል አሌ ልዩ ወረዳ ሦስት ሰዎች በታጣቂዎች ተገደሉ

በደቡብ ክልል በኮንሶ እና አሌ ልዩ ወረዳ አዋሳኝ አካባቢ፣ ታጣቂዎች ፈጸሙት በተባለ ጥቃት፣ ሦስት ሰዎች እንደተገደሉ፣ የወረዳው መንግሥት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽሕፈት ቤት ሓላፊ ተወካይ፣ አቶ ምንጩ እሸቴ ተናግረዋል።

የጥቃቱ ሰለባዎች፣ ወደ ገበያ በማቅናት ላይ የነበሩ ሰዎች እንደኾኑ የገለጹት አቶ ምንጩ፣ አሁንም በአካባቢው የጸጥታ ስጋት ስለመኖሩ ጠቁመዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG