No media source currently available
ይህ ምርጫ ታዲያ ቀጣዩ የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ማን እንደሚሆን ፍንጭ የሚሰጥ እንደሚሆን ብዙዎች ያምናሉ። ቁጥራቸው ወደ አምስት መቶ የሚጠጋ የአፍሪካ ብሔራዊ ኮንግረስ ፓርቲው አባላት ጆሃንስበርግ ወስጥ ድምፃቸውን ሊሰጡ የታቀደው ትናንት እሁድ እንደነበር ሆኖም ሂደቱ መዘግየቱ ነው የተገለጠው።
አስተያየቶችን ይዩ
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ