Print
የሶማሌ ክልል መንግሥት ገዢ ፓርቲ ብልጽግናና የክልሉ ተፎካካሪ ፓርቲ ኦብነግ በሶማሌ ክልል ሰላም ላይ በጋራ ለመስራት መስማማታቸውን አስታወቁ።
ክልሉ በተጨማሪም በትናንትናው ዕለት ጂጂጋ የሚገኝ ሃውልትን በማፍረስ ህዝቡ ወደቁጣና ረብሻ እንዲገባ የተደረገው ሙከራ ሳይሳካ ከሽፏል ብሏል።
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
No media source currently available