በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሶማሊያ ላይ የተጣለው የመሣሪያ ማዕቀብ እንዲነሳ ኢትዮጵያ ድጋፏን ገለጸች


በሶማሊያ ላይ የተጣለው የመሣሪያ ማዕቀብ እንዲነሳ ኢትዮጵያ ድጋፏን ገለጸች
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:11 0:00

በሶማሊያ ላይ የተጣለው የመሣሪያ ማዕቀብ እንዲነሳ ኢትዮጵያ ድጋፏን ገለጸች

ሶማሊያ የተጣለባትን የጦር መሣሪያ ማዕቀብ እንዲነሳላት ለምታደርገው ጥረት ድጋፍ በማሰባሰብ ላይ ስትሆን፣ ኢትዮጵያ ኡጋንዳን በመከተል ድጋፏን ገልጻለች።

የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የጸጥታው ም/ቤት በመጪው ወር በሶማሊያ ላይ የተጣለውን ከፊል የመሳሪያ ማዕቀብ ለማራዘም ድምጽ ይሰጣል ተብሉ የሚጠበቅ ሲሆን፣ ሶማሊያ ግን እስላማዊ አክራሪዎችን በተሻለ ለመዋጋት ትችል ዘንድ ማዕቀቡ መነሳት አለበት ባይ ነች።

የኢትዮጵያ ድጋፍ የመጣው ባለፈው ሃምሌ እስላማዊ አክራሪዎች ድንበሯን አልፈው ገብተው ጥቃት መሰንዘራቸውን ተከትሎ እና ሶማሊያና ዓለም አቀፍ አጋሮቿ በአል-ሻባብ ላይ ከፍተኛ ጥቃት በማድረስ ላይ በሚገኙበት ወቅት ነው።

[ሙሉውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ያገኛሉ]

XS
SM
MD
LG