በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሶማሊያ የምትገኝ ከተማ የግብፅ ኃይሎች የሚሰማሩ ከሆነ እንደምትቃወም አስታወቀች


በሶማሊያ በባኩል ክልል በምትገኘው ሁዱር ከተማ
በሶማሊያ በባኩል ክልል በምትገኘው ሁዱር ከተማ
በሶማሊያ የምትገኝ ከተማ የግብፅ ኃይሎች የሚሰማሩ ከሆነ እንደምትቃወም አስታወቀች
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:39 0:00

በሶማሊያ በባኩል ክልል በምትገኘው ሁዱር ከተማ የሚገኙ ባለሥልጣናት የግብፅ ኃይሎች በአካባቢው የሚሰማሩ ከሆነ እንደሚቃወሙ አስታውቀው፣ የኢትዮጵያ ወታደሮች የአዲሱ የአፍሪካ ኅብረት ልዑል አካል እንዲሆኑና ተልዕኳቸውን እንዲቀጥሉ እንደሚሹ አስታውቀዋል።

የቪኦኤው የአፍሪካ ቀንድ ባልደረባ ሃሩን ማሩፍ ያደረሰን ዘገባ ነው። እንግዱ ወልዴ ወደ አማርኛ መልሶታል።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG