በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሶማልያ በለድወይኔ ከተማ አሮፕላን ጣቢያ መግቢያ ላይ የደረሰ ጥቃት ስድስት ሰዎች ቆስለዋል


በሶማልያ በለድወይኔ ከተማ አሮፕላን ጣቢያ መግቢያ ላይ የደረሰ ጥቃት ስድስት ሰዎች ቆስለዋል
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:11 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

በማዕከላዊቷ የሶማልያ በለድወይኔ ከተማ አሮፕላን ጣቢያ መግቢያ ላይ የደረሰ ጥቃት፣ ሁለት የአፍሪቃ ሕብረት ወታደሮችን ጨምሮ ቢያንስ ስድስት ሰዎች መቁሰላቸውን፣ የሞተ ግን እንደሌለ፣ ዛሬ ሰኞ ከፖሊስ የተገኘ መረጃ አመለከተ።

XS
SM
MD
LG