No media source currently available
በማዕከላዊቷ የሶማልያ በለድወይኔ ከተማ አሮፕላን ጣቢያ መግቢያ ላይ የደረሰ ጥቃት፣ ሁለት የአፍሪቃ ሕብረት ወታደሮችን ጨምሮ ቢያንስ ስድስት ሰዎች መቁሰላቸውን፣ የሞተ ግን እንደሌለ፣ ዛሬ ሰኞ ከፖሊስ የተገኘ መረጃ አመለከተ።