በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሶማሌ ክልል በግለሰቦች እጅ የነበሩ የጦር መሳሪያዎችን መሰብሰብ ጀመረ


የሶማሌ ክልል በግለሰቦች እጅ የነበሩ የጦር መሳሪያዎችን መሰብሰብ ጀመረ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:53 0:00

የሶማሌ ክልል መንግሥት ከክልሉ የፀጥታ ኃይሎችና የሚመለከታቸው አካላት በስተቀር በሌሎች የክልሉ ነዋሪዎች እጅ የሚገኙ የጦር መሳሪያዎችን መሰብሰብ ጀምሬያለሁ ብሏል። አሁን በተመረጠ ሁኔታ ተግባራዊ መሆን የጀመረው ይህ የጦር መሳሪያ ስብሰባ ወደፊት በሁሉም የክልሉ ዞኖች ተግባራዊ እንደሚሆን ተገልጿል። የውሳኔው መነሻ በጎሳ ግጭት የሰው ህይወት እየጠፋ መሆኑ ነው ተብሏል።

XS
SM
MD
LG