በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሶማሌ ክልል በአንድ መስጊድ ላይ በተፈጸመ ጥቃት ስድስት ሰዎች ተገደሉ


በሶማሌ ክልል በአንድ መስጊድ ላይ በተፈጸመ ጥቃት ስድስት ሰዎች ተገደሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:58 0:00

በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል በዋርዴር ከተማ በአንድ መስጊድ ላይ በተፈጸመ ጥቃት ስድስት ሰዎች ነዋሪዎችና ባለስልጣናት አስታውቀዋል። ሰለባዎቹ የሃይማኖት ተማሪዎች ሲሆኑ፣ ከጎሳ ፀብ ጋራ በተያያዘ ኢላማ ሳይደረጉ እንዳልቀረ በማኅበራዊ ሚዲያ የሚነገረውን ባለሥልጣናት ሳያረጋግጡ ቀርተዋል።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG