በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል በዋርዴር ከተማ በአንድ መስጊድ ላይ በተፈጸመ ጥቃት ስድስት ሰዎች ነዋሪዎችና ባለስልጣናት አስታውቀዋል። ሰለባዎቹ የሃይማኖት ተማሪዎች ሲሆኑ፣ ከጎሳ ፀብ ጋራ በተያያዘ ኢላማ ሳይደረጉ እንዳልቀረ በማኅበራዊ ሚዲያ የሚነገረውን ባለሥልጣናት ሳያረጋግጡ ቀርተዋል።
በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል በዋርዴር ከተማ በአንድ መስጊድ ላይ በተፈጸመ ጥቃት ስድስት ሰዎች ነዋሪዎችና ባለስልጣናት አስታውቀዋል። ሰለባዎቹ የሃይማኖት ተማሪዎች ሲሆኑ፣ ከጎሳ ፀብ ጋራ በተያያዘ ኢላማ ሳይደረጉ እንዳልቀረ በማኅበራዊ ሚዲያ የሚነገረውን ባለሥልጣናት ሳያረጋግጡ ቀርተዋል።
መድረክ / ፎረም