በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሶማሌ ክልል 75 ሺህ ልጆች ትምህርት አልገቡም


በሶማሌ ክልል 75 ሺህ ልጆች ትምህርት አልገቡም
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:06 0:00

በሶማሌ ክልል 75 ሺህ ልጆች ትምህርት አልገቡም

በሶማሌ ክልል ውስጥ ጥቅምትና ኅዳር ውስጥ በነበረው ጎርፍ ምክንያት ትምህርት ያቋረጡ ከሰባ አምስት ሺህ በላይ ተማሪዎች ወደ ትምህርት ገበታ አለመመለሳቸውን የክልሉ የትምህርት ቢሮ አስታውቋል።

116ት ትምህርት ቤቶች አሁንም እንዳልተከፈቱና የከፋ ጉዳት ከደረሰባቸው ሃያ ትምህርት ቤቶች በቀር ሌሎቹ በሁለተኛው ወሰነ ትምህርት እንዲከፈቱ ጥረት እንደሚደረግ የክልሉ ትምህርት ቢሮ አመልክቷል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ያገኛሉ፡፡

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG