በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢትዮ - ጂቡቲ የድንበር አካባቢ መስተዳድሮች የጋራ መድረክ በጂጂጋ


የኢትዮ - ጂቡቲ የድንበር አካባቢ መስተዳድሮች የጋራ መድረክ በጂጂጋ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:49 0:00

ለ3 ቀናት ሲካሄድ የነበረው የኢትዮ - ጂቡቲ የድንበር አካባቢ መስተዳድሮች የጋራ መድረክ በትላንትናው ዕለት በጂጂጋ ከተማ ተጠናቋል። መድረኩ በጸጥታና ኢኮኖሚያዊ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ ነበር ተብሏል። በተመሳሳይ ጊዜ የፑንትላንድና የሶማሌ ክልል የጋራ መድረክም እንዲሁ በዋርዴር ከተማ መካሄዱንም የሶማሌ ክልል ቴሌቪዥን ዘግቧል።

XS
SM
MD
LG