በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሶማሌ ክልል ሰላማዊ ሰልፍ ተካሄደ

በሶማሌ ክልል የሲቲ ዞን ነዋሪዎች፣ በየዞኑ ዋና ከተማ ሺኒሌ ሰላማዊ ሰልፍ አካሄዱ።

በሶማሌ ክልል የሲቲ ዞን ነዋሪዎች፣ በየዞኑ ዋና ከተማ ሺኒሌ ሰላማዊ ሰልፍ አካሄዱ። ሰልፉ፣ ከአፋር ክልል ጋር ከሚወዛገቡባቸው ሦስት ቀበሌዎች፣ የአፋር ክልላዊ ልዩ ኃይል እንዲወጣ፣ ግጭት እንዲቆምና የፌዴራል መንግሥቱ ጣልቃ እንዲገባ እንዲሁም ቀበሌዎች በውሳኔ ሕዝብ ወደ ሶማልያ ክልል እንዲቀላቀሉ የሚጠይቅ ነው።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በሶማሌ ክልል ሰላማዊ ሰልፍ ተካሄደ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:23 0:00

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG