በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሶዴፓ መግለጫ


የሶማሌ ክልል ገዢ ፓርቲ /ሶዴፓ/
የሶማሌ ክልል ገዢ ፓርቲ /ሶዴፓ/

የሶማሌ ክልል ገዢ ፓርቲ /ሶዴፓ/ ኢህአዴግ አሁን የጀመራቸውን የለውጥ ጉዞዎች እንደሚደግፍ አስታወቀ።

የሶማሌ ክልል ገዢ ፓርቲ /ሶዴፓ/ለሁለት ቀናት ያካሄደውን ውይይት ሲያጠናቅቅ ባወጣው መግለጫ እንዳስታወቀው ሶዴፓ የመተባበር፣ የመተጋገዝ፣ የመዋደድና የእውነተኛ ህገ መንግሥታዊና ህብረብሄራዊ ፌደራላዊ ሥርዓት እንጂ ወደነበረው በደል፣ ግፍና ትርምስ የሚመልሰን ማንኛውም ህልም ቦታ የለውም ብሏል።

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የሶዴፓ መግለጫ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:48 0:00


የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG