No media source currently available
የኮቪድ 19 ወረርሽኝን ለመከላከል የሚረዱ መሳሪያዎች እና ሌሎች አቅርቦቶች ለሁሉም የአፍሪካ አገራት የሚሰራጩበት ማዕከል በአዲስ አበባ ቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ የከፈተው የዓለም ምግብ ፕሮግራም ሥራ መጀመሩን አስታውቋ።