No media source currently available
በ1771 ዓ.ም ወደ ኢትዮጵያ የዘለቀው ስኮትላንዳዊው አገር አሳሽ ጀምስ ብሩስ በወቅቱ ኢትዮጵያ ውስጥ በተለይ ጎንደር አካባቢ ከፍተኛ ወረርሽኝ ተከስቶ ለበርካቶች ሞት ምክንያት መሆኑን ዘግቧል፡፡