በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሩሲያ-አፍሪካ-ኢትዮጵያ-ሶቺ


ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድና ፕሬዚዳንት ቭላዲሚር ፑቲን /ሶቺ፤ ሩሲያ/
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድና ፕሬዚዳንት ቭላዲሚር ፑቲን /ሶቺ፤ ሩሲያ/

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ የጀመሩትን የመደመር እሣቤና “ለአካባቢው ሀገሮች አስፈላጊ ነው” ያሉትን የሰላምና የመተባበር መንገድ ሶቺ ላይ አጉልተው ተናግረዋል።

ሩሲያቱ ከተማ ሶቺ ላይ ሁለት ቀናት የተካሄደው የሩሲያ-አፍሪካ የመጀመሪያ ጉባዔ ዛሬ ተጠናቋል

በጉባዔው ላይ አስተናጋ ፕሬዚዳንት ቭላዲሚር ፑቲን ግዙፍ የዕድገት እምቅ ኃይልያሉትን የአፍሪካን ቦታ በእጅጉ አድንቀዋ

ከተታፊዎቹ አንዱ የነበሩት የኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ የጀመሩትን የመደመር እቤና ለአካባቢው ሀገሮች አስፈላጊ ነው ያሉትን የሰላምና የመተባበር መንገድ አጉልተው ተናግረዋል

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ሩሲያ-አፍሪካ-ኢትዮጵያ-ሶቺ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:14 0:00



የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG