No media source currently available
የደቡብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ /ደኢህዴን/ ማዕከላዊ ኮሚቴ ትናንት ማምሻውን ባወጣው መግለጫ ላለፉት 10 ተከታታይ ቀናት ባካሄደዉ ስብሰባ ሀገራዊ የስላምና ፀጥታ ሁኔታን ከአህጉራዊና ዓለምቀፋዊ ሁኔታ ጋር አገንዝቦ መገምገሙን አስታወቋል፡፡