ሀዋሳ —
በሌላ በኩል "ህጋዊ የሲዳማ አርነት ንቅናቄ ፤ ሲአን በኛ የሚመራ ነው" የሚለው የነ ዶ/ር ሚሊዮን ቱማቶ ቡድን "የብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ፈቃድ ያለን እኛ ነን" ቢልም ባለው ሁኔታ ለማንም እውቅና እንደማይስጥ ነገር ግን በ2010 ዓ.ም. በተካሄደ በነ ዱካሌ ላሚሶ ምርጫ ላይ አቤቱታ ቀርቦ እየታየ መሆኑን ብሄራዊ የምርጫ ቦርድ አሁን ገልጿል።
የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ