አዲስ አበባ —
ሁለተኛው አማራጭ ደግሞ ደቡብን ሁለትና ከዛም በላይ ወደ ሆኑ ክልሎች መከፋፈል ሦስተኛው የክልል ጥያቄዎችን በጊዚያዊነት ማቆየት ነው ብሏል አጥኝ ቡድኑ፤ አሁን ማምሻውን የሰጠውን መግለጫ የተከታተለው እስክንድር ፍሬው ተከታዩን ዘገባ ልኳል።
ተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
-
እስክንድር ፍሬው