No media source currently available
በህዝቦች መካከል ልዩነት በመፍጠር የኅብረተሰቡን ሰላም በሚነሱ አካላት ላይ መንግስት ህግ የማስከበር እርምጃ እንደሚወስድ የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳው አሳሰቡ።