የደቡብ ክልል የብልፅግና ፓርቲ መግለጫ
የደቡብ ክልል ብልፅግና ፓርቲ በክልሉ ሰላም ለማረጋገጥና የህግ የበላይነት ለማስከበር አቋም መያዙን የክልሉ ብልፅግና ፓርቲ ፅ/ቤት ዛሬ ባወጣው መግለጫ አስታወቀ። በክልሉ አመራሮች ላይ የሚቀረበውን የብቃት ክስ በተመለከተም መለኪያቸው ተግባራቸው ነው፤ ህዝቡ ቅሬታ ያቀረቡባቸውን ግን በአዳዲስ አመራሮች ትክተናቸዋል፤ ሁሉንም አመራር ግን ማባረር አልችልም ብሏል ፓርቲው። በየደረጃው ለሚገኙ ለፓርቲው አመራሮች ለተከታታይ 10ቀናት ሲሰጥ የነበረው ሥልጠና ተጠናቋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኤፕሪል 16, 2021
የኮቪድ-19 ምርመራ በትግራይ ክልል
-
ኤፕሪል 16, 2021
ስለምዕራብ ወለጋ ዞኖች የምርጫ ጉዳይ
-
ኤፕሪል 16, 2021
አሜሪካ ራሽያ ላይ ጠንካራ ማዕቀብ ጣለች
-
ኤፕሪል 16, 2021
የምዕራብ ወለጋ ተፈናቃዮች በአማራ ክልል
-
ኤፕሪል 16, 2021
የአጣዬ አለመረጋጋት ዛሬም ቀጥሏል
-
ኤፕሪል 16, 2021
ከአስቸጋሪው የየመን ስደት 160 ኢትዮጵያውያን ቢመለሱም በሺዎች የሚቆጠሩ ይቀራሉ