የደቡብ ክልል የብልፅግና ፓርቲ መግለጫ
የደቡብ ክልል ብልፅግና ፓርቲ በክልሉ ሰላም ለማረጋገጥና የህግ የበላይነት ለማስከበር አቋም መያዙን የክልሉ ብልፅግና ፓርቲ ፅ/ቤት ዛሬ ባወጣው መግለጫ አስታወቀ። በክልሉ አመራሮች ላይ የሚቀረበውን የብቃት ክስ በተመለከተም መለኪያቸው ተግባራቸው ነው፤ ህዝቡ ቅሬታ ያቀረቡባቸውን ግን በአዳዲስ አመራሮች ትክተናቸዋል፤ ሁሉንም አመራር ግን ማባረር አልችልም ብሏል ፓርቲው። በየደረጃው ለሚገኙ ለፓርቲው አመራሮች ለተከታታይ 10ቀናት ሲሰጥ የነበረው ሥልጠና ተጠናቋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
የባለ ሥልጣናት መፈታት ለደቡብ ሱዳን ውጥረት መርገብ ቁልፍ ጉዳይ ነው ተባለ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያ ፌደራል መንግሥት በዶ.ር ደብረ ጽዮን የሚመራው የህወሓት ቡድን ወቀሰ
-
ማርች 14, 2025
አይኤምኤፍ እና ኢትዮጵያ በዋጋ ግሽበት ትንበያ ተለያዩ
-
ማርች 13, 2025
የቦሮ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ሦስት አባላቱ መታሰራቸውን አስታወቀ
-
ማርች 12, 2025
የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የፌደራል መንግሥቱን ጣልቃ ገብነት ጠየቀ
-
ማርች 12, 2025
በሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ያገለገሉ 800 ሠራተኞች መታዳቸውን ገለጹ