የደቡብ ክልል የብልፅግና ፓርቲ መግለጫ
የደቡብ ክልል ብልፅግና ፓርቲ በክልሉ ሰላም ለማረጋገጥና የህግ የበላይነት ለማስከበር አቋም መያዙን የክልሉ ብልፅግና ፓርቲ ፅ/ቤት ዛሬ ባወጣው መግለጫ አስታወቀ። በክልሉ አመራሮች ላይ የሚቀረበውን የብቃት ክስ በተመለከተም መለኪያቸው ተግባራቸው ነው፤ ህዝቡ ቅሬታ ያቀረቡባቸውን ግን በአዳዲስ አመራሮች ትክተናቸዋል፤ ሁሉንም አመራር ግን ማባረር አልችልም ብሏል ፓርቲው። በየደረጃው ለሚገኙ ለፓርቲው አመራሮች ለተከታታይ 10ቀናት ሲሰጥ የነበረው ሥልጠና ተጠናቋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኖቬምበር 29, 2023
ዩክሬን አጋሮቿ የመካላከያ ምርቶቻቸውን እንዲያሳድጉ ጠየቀች
-
ኖቬምበር 10, 2023
የዐድዋ ዜሮ ዜሮ ሙዝየም ሥነ ጥበብ ሥራዎች ዳግም እንዲታዩ ማኅበሩ ጠየቀ
-
ኦክቶበር 28, 2023
ህወሓት ለዛሬ በጠራው የካድሬ ስብሰባ ባጸደቀው አጀንዳ ላይ ነገ ይወያያል ተባለ
-
ኦክቶበር 11, 2023
ኢትዮጵያን በዓለም አቀፍ ዲፕሎማሲ ዐይን የቃኘ መጽሃፍ ለንባብ በቃ
-
ሴፕቴምበር 21, 2023
የአወዛጋቢዋ አውራ ጎዳና ወይም ቆርኬ ጥቃት አጠያያቂ እንደኾነ ነው