በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኮሌራ ወረርሽኝ በደቡብ ክልል


የኮሌራ ወረርሽኝ በደቡብ ክልል
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:34 0:00

በደቡብ ክልል በደቡብ ኦሞ ዞን ዳሰነች ወረዳ በተቀሰቀሰ በኮሌራ ወረርሽኝ የታመሙ ሰዎች ቁጥር 931 መድረሱን የክልሉ ጤና ቢሮ አስታውቋል። በቀን ይታመም ከነበረው 75 ሰው ቁጥሩ ወደ 15 ና 10 መቀነሱን የቢሮው ኃላፊ አቶ አቅናው ካውዛ ለቪኦኤ ገልፀዋል።

XS
SM
MD
LG