በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ምርጫ ቦርድ የሲዳማ ህዝበ ውሳኔ የሚካሄድበትን ቀን አራዘመ


ምርጫ ቦርድ የሲዳማ ህዝበ ውሳኔ የሚካሄድበትን ቀን አራዘመ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:02 0:00

የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ የሲዳማን ዞን የክልልነት ጥያቄ ለመመለስ ይከናወናል ተብሎ የነበረውን የህዝብ የውሳኔ ድምፅ መስጫ ቀን ማስተላለፉን፤ የምርጫ አስፈፃሚዎችንም ቁጥር መቀነሱን አስታውቋል። የውሳኔ ህዝብ ሂደት ሁሉንም የሚያካትት ነፃና ፍትኃዊ እንዲሆንም በሁሉም ዘንድ ስምምነት እንዳለ ተገልጿል።

XS
SM
MD
LG