No media source currently available
የአርቲስት ሃጫሉ ሁንዴሳን ግድያ ተከትሎ በምዕራብ አርሲና በሻሸመኔ ከተማ በሰውና በንብረት ላይ የተፈፀመውን ጥቃት የሲዳማ ክልል ፕሬዚዳንት፣ የሃዋሳ ምክትል ከንቲባና የሃይማኖት አባቶች እንዲሁም በደቡብ ክልል የሚገኙ የሃገር ሽማግሌዎች አውግዘዋል።