በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር በወቅታዊ ጉዳዮች


አቶ ርስቱ ይርዳው
አቶ ርስቱ ይርዳው

"ሴረኞች በደቡብ ክልል ውስጥ የሚነሱ አዳዲስ የአደረጃጀት ጥያቄዎችን እንደ ምቹ አጋጣሚ ለመጠቀም እየተሽቀዳደሙ ናቸው" ሲሉ የደቡብ ኢትዮጵያ ብሔር፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ርስቱ ይርዳው ወቅሰዋል።

ምክትል ፕሬዚዳንቱ አክለውም “ኢትዮጵያን ለማፍረስ አሲረዋል” ያሏቸው አካላት “በኢትዮጵያ ሕዝቦች የተጠናከረ አንድነትና በመንግሥት ጥረት ይከሽፋል” ብለዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር በወቅታዊ ጉዳዮች
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:14 0:00


XS
SM
MD
LG