No media source currently available
"ሴረኞች በደቡብ ክልል ውስጥ የሚነሱ አዳዲስ የአደረጃጀት ጥያቄዎችን እንደ ምቹ አጋጣሚ ለመጠቀም እየተሽቀዳደሙ ናቸው" ሲሉ የደቡብ ኢትዮጵያ ብሔር፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ርስቱ ይርዳው ወቅሰዋል።