በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሲዳማ ስም የተደራጁ የፖሊቲካ ፓርቲዎች በምርጫ ጉዳይ


ፎቶ ፋይል
ፎቶ ፋይል

የኢትዮጵያ ምርጫ እንዲራዘም የተደረሰውን ስምምነትና የተጠየቀውን የህገ መንግሥት ትርጉም እንደሚደግፉ በሲዳማ ስም የተደራጁ የፖሊቲካ ፓርቲዎች አስታውቀዋል።

ፓርቲዎቹ ፖለቲከኞችና የፖሊቲካ ፓርቲዎች የያዙትን አላስፈላጊ ንትሪክ ትተው የህዝብን ደህንነትና የአገር ጥቅምን እንዲያስቀድሙ ጥሪ አቅርበዋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በሲዳማ ስም የተደራጁ የፖሊቲካ ፓርቲዎች በምርጫ ጉዳይ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:49 0:00


XS
SM
MD
LG