ዋሽንግተን ዲሲ —
ሁለት የተለያዩ ነዋሪዎችን አነጋግረን ያጠናቀርነውን ዘገባ ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።
በትናንትናው ዕለት በሐዋሳ ከተማ የፊቼ ጨምበላላ በዓል ዋዜማ ላይ በተፈጠረ ግጭት፤ የሰው ሕይወት መጥፋቱን ከ30 የበለጡ ሰዎች ደግሞ መቁሰላቸውን በሐዋሳ ከተማ ያነጋግረናቸው ነዋሪዎች ገለፁ።
ሁለት የተለያዩ ነዋሪዎችን አነጋግረን ያጠናቀርነውን ዘገባ ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።