በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሸራተን አዲስ ሠራተኞችን አባረረ


ሸራተን አዲስ
ሸራተን አዲስ

የሸራተን አዲስ ሆቴል አስተዳደር ከአንድ መቶ በላይ ሠራተኞችን በአንድ ቀን ከሥራ ውጭ አደረገ፡፡

please wait

No media source currently available

0:00 0:05:38 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የሸራተን አዲስ ሆቴል አስተዳደር ከአንድ መቶ በላይ ሠራተኞችን በአንድ ቀን ከሥራ ውጭ አደረገ፡፡

የሥራ አመራር ቡድኑ ድንገት ያሰናበታቸውን ሠራተኞች የኢንዱስትሪ ሰላምን በማደፍረስ ይከስሳቸዋል፡፡

የተወሰደው እርምጃ ከሕግ ውጭ ነው ሲሉ የሠራተኛው መሪ ይናገራሉ፡፡

ከሥራቸው የተሰናበቱት ሠራተኞችም የድርጅቱን ክሥ ያስተባብላሉ፡፡

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የመለስካቸው አምሃን ዘገባ ያዳምጡ፡፡

XS
SM
MD
LG