በቴፒ ከተማ የተፈጠረው ግጭት
ባለፈው ሳምንት ሃሙስ ዕለት በደቡብ ክልል ሼካ ዞን ቴፒ ከተማ «በፀጥታ ኃልይና በተጠርጣሪ ወንጀለኛ መካከል ተፈጠረ» በተባለ ግጭት አንድ የፖሊስ ባልደረባ መሰወቱንና ለማረጋጋት ፖሊስ በወሰደው እርምጃ ስድስት ሰዎች ህይወታቸው ማለፉን የክልሉ ሰላምና ፀጥታ ቢሮ አረጋገጠ። ከተማው «አንፃራዊ» ወዳሉት ሰላም መመለሱን ተገለፀ። የከተማው ነዋሪዎች በበኩላቸው መሻሻል ቢኖርም አሁንም ህዝብ በስጋት እንደሚኖርና ከተማውን ለቅቀው የሚወጡም መኖራቸውን ተናገርዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጃንዩወሪ 16, 2021
በገጠሪቱ ኢትዮጵያ የነፃ ትምህርት ቤት የከፈተው የ22 አመት ወጣት
-
ጃንዩወሪ 15, 2021
ከትግራይና ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች ለተፈናቀሉ ድጋፍ ተደረገ
-
ጃንዩወሪ 15, 2021
ሱዳን ኢትዮጵያ የድንበር ግጭቱን እያባባሰች ነው በማለት ከሰሰች
-
ጃንዩወሪ 15, 2021
ጀነራል ብርሃኑ በሱዳን ጉዳይ ከአሜሪካ ድምፅ ጋር
-
ጃንዩወሪ 14, 2021
"ቤት ለቤት አስቤዛ ማድረሻውን መተግበሪያ የሰራሁት ከራሴ ችግር ተነስቼ ነው" በረከት ታደሰ
-
ጃንዩወሪ 14, 2021
በትግራይ ክልል መድኃኒት ለማቅረብ እንደተቸገረ የክልሉ ጤና ቢሮ ገለፀ