በቴፒ ከተማ የተፈጠረው ግጭት
ባለፈው ሳምንት ሃሙስ ዕለት በደቡብ ክልል ሼካ ዞን ቴፒ ከተማ «በፀጥታ ኃልይና በተጠርጣሪ ወንጀለኛ መካከል ተፈጠረ» በተባለ ግጭት አንድ የፖሊስ ባልደረባ መሰወቱንና ለማረጋጋት ፖሊስ በወሰደው እርምጃ ስድስት ሰዎች ህይወታቸው ማለፉን የክልሉ ሰላምና ፀጥታ ቢሮ አረጋገጠ። ከተማው «አንፃራዊ» ወዳሉት ሰላም መመለሱን ተገለፀ። የከተማው ነዋሪዎች በበኩላቸው መሻሻል ቢኖርም አሁንም ህዝብ በስጋት እንደሚኖርና ከተማውን ለቅቀው የሚወጡም መኖራቸውን ተናገርዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኤፕሪል 04, 2024
በኢትዮጵያ የመሬት ፖሊሲ እና ምላሽ የሚሹ ጥያቄዎች
-
ኤፕሪል 04, 2024
ተፈናቃዮች ለወራት ርዳታ እንዳላገኙ ቢገልጹም መንግሥት “ቅሬታው ተጋኗል” አለ
-
ማርች 19, 2024
የትግራይ ክልል ተፈናቃዮች ከክረምቱ በፊት ሙሉ በሙሉ እንደሚመለሱ መንግሥት ገለጸ
-
ማርች 15, 2024
በገላና ወረዳ በቀጠለው ውጊያ የጤና እና የትምህርት አገልግሎቶች ተቋርጠዋል
-
ማርች 08, 2024
የታገቱት 247 ወጣቶች ጉዳይ እንዳሳሰበው የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገለጸ
-
ማርች 08, 2024
ዋስትና የተፈቀደላቸው አቶ በቴ ኡርጌሳ አልተፈቱም