በቴፒ ከተማ የተፈጠረው ግጭት
ባለፈው ሳምንት ሃሙስ ዕለት በደቡብ ክልል ሼካ ዞን ቴፒ ከተማ «በፀጥታ ኃልይና በተጠርጣሪ ወንጀለኛ መካከል ተፈጠረ» በተባለ ግጭት አንድ የፖሊስ ባልደረባ መሰወቱንና ለማረጋጋት ፖሊስ በወሰደው እርምጃ ስድስት ሰዎች ህይወታቸው ማለፉን የክልሉ ሰላምና ፀጥታ ቢሮ አረጋገጠ። ከተማው «አንፃራዊ» ወዳሉት ሰላም መመለሱን ተገለፀ። የከተማው ነዋሪዎች በበኩላቸው መሻሻል ቢኖርም አሁንም ህዝብ በስጋት እንደሚኖርና ከተማውን ለቅቀው የሚወጡም መኖራቸውን ተናገርዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኤፕሪል 16, 2021
የኮቪድ-19 ምርመራ በትግራይ ክልል
-
ኤፕሪል 16, 2021
ስለምዕራብ ወለጋ ዞኖች የምርጫ ጉዳይ
-
ኤፕሪል 16, 2021
አሜሪካ ራሽያ ላይ ጠንካራ ማዕቀብ ጣለች
-
ኤፕሪል 16, 2021
የምዕራብ ወለጋ ተፈናቃዮች በአማራ ክልል
-
ኤፕሪል 16, 2021
የአጣዬ አለመረጋጋት ዛሬም ቀጥሏል
-
ኤፕሪል 16, 2021
ከአስቸጋሪው የየመን ስደት 160 ኢትዮጵያውያን ቢመለሱም በሺዎች የሚቆጠሩ ይቀራሉ