በቴፒ ከተማ የተፈጠረው ግጭት
ባለፈው ሳምንት ሃሙስ ዕለት በደቡብ ክልል ሼካ ዞን ቴፒ ከተማ «በፀጥታ ኃልይና በተጠርጣሪ ወንጀለኛ መካከል ተፈጠረ» በተባለ ግጭት አንድ የፖሊስ ባልደረባ መሰወቱንና ለማረጋጋት ፖሊስ በወሰደው እርምጃ ስድስት ሰዎች ህይወታቸው ማለፉን የክልሉ ሰላምና ፀጥታ ቢሮ አረጋገጠ። ከተማው «አንፃራዊ» ወዳሉት ሰላም መመለሱን ተገለፀ። የከተማው ነዋሪዎች በበኩላቸው መሻሻል ቢኖርም አሁንም ህዝብ በስጋት እንደሚኖርና ከተማውን ለቅቀው የሚወጡም መኖራቸውን ተናገርዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጃንዩወሪ 20, 2025
የትራምፕ ሁለተኛ የሥልጣን ዘመን ለአፍሪካ ምን ሊመስል ይችላል?
-
ጃንዩወሪ 17, 2025
በኢትዮጵያ በ25 ዓመት ውስጥ ከ400 በላይ ርዕደ መሬቶች ተከስተዋል
-
ጃንዩወሪ 17, 2025
በአማራ ክልል አምስት ወረዳዎች የተከሰተው የምግብ እጥረት ከፍተኛ ሰብአዊ ቀውስ እያስከተለ ነው
-
ጃንዩወሪ 17, 2025
“በማስታወቂያ ገቢ ዕጦት ብዙኀን መገናኛዎች እየተዘጉ ነው” ተባለ
-
ጃንዩወሪ 16, 2025
የአክሱም ፍርድ ቤት የሒጃብ ክልከላ ውሳኔን በጊዜያዊነት አገደ