በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በቴፒ ከተማ የተፈጠረው ግጭት


በቴፒ ከተማ የተፈጠረው ግጭት
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:28 0:00

ባለፈው ሳምንት ሃሙስ ዕለት በደቡብ ክልል ሼካ ዞን ቴፒ ከተማ «በፀጥታ ኃልይና በተጠርጣሪ ወንጀለኛ መካከል ተፈጠረ» በተባለ ግጭት አንድ የፖሊስ ባልደረባ መሰወቱንና ለማረጋጋት ፖሊስ በወሰደው እርምጃ ስድስት ሰዎች ህይወታቸው ማለፉን የክልሉ ሰላምና ፀጥታ ቢሮ አረጋገጠ። ከተማው «አንፃራዊ» ወዳሉት ሰላም መመለሱን ተገለፀ። የከተማው ነዋሪዎች በበኩላቸው መሻሻል ቢኖርም አሁንም ህዝብ በስጋት እንደሚኖርና ከተማውን ለቅቀው የሚወጡም መኖራቸውን ተናገርዋል።

XS
SM
MD
LG