በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሻሸመኔ የተከሰተው የሞትና የመቁሰል አደጋ


shashemene city
shashemene city

ትናንት የኦኤምኤን ዳይሬክተር ጃዋር መሐመድን ለመቀበል በወጣው ሕዝብ መካከል በደረሰው መገፋፋትና መረጋገጥ የሦስት ሰዎች ሕይወት መጥፋቱ ይታወሳል። ከሰባ በላይ የሚሆኑ የመቁሰውል አደጋ ደርሶባቸዋል።

ትናንት የኦ ኤም ኤን ዳይሬክተር ጃዋር መሐመድን ለመቀበል በወጣው ሕዝብ መካከል በደረሰው መገፋፋትና መረጋገጥ የሦስት ሰዎች ሕይወት መጥፋቱ ይታወሳል።

ከሰባ በላይ የሚሆኑ የመቁሰውል አደጋ ደርሶባቸዋል። አንድ ማንነቱ ያለታወቀ ሰው ሻሸመኔ ሕዝቡ ከተሰበሰበበት ስቴድዮም ራቅ ብሎ ማንነቱ ያልታወቀ ሰው ቦምብ ይዟል ተብሎ ዘግናኝ በሆነ ሁኔታ ሕይወቱ ማለፉም ይታወሳል። ከሻሸመኔ ዘገባ አለን።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

ሻሸመኔ የተከሰተው የሞትና የመቁሰል አደጋ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:45 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG