በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሚሌኒየሙን የልማት ግቦች ያሳኩ የአፍሪካ ሀገሮች ሰባት ብቻ ናቸው

ድኅነትን የመቀነስ የሚሌኒየሙን የልማት ግብ ካሳኩት ሀገሮች መካከል ኢትዮጵያ አልተጠቀሰችም፡፡

ከተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሚሌኒየሙ የልማት ግቦች አንዱ የሆነውን ድኅነትን የመቀነስ ግብ ያሳኩት የአፍሪካ ሀገሮች ሰባት ብቻ መሆናቸውን ዛሬ ይፋ የተደረገ ሪፖርት አመልክቷል፡፡

አክሎ እንዳሰፈረው በተጠበቀው መጠን ባይሆንም ሀገሮች ድህነትን መቀነስ መቻላቸውን ይኸው በተባበሩት መንግሥታት የአፍሪካ የኢኮኖሚ ኮሚሽን ከአጋሮቹ ጋር በመሆን ያዘጋጀው ሪፖርት አስታውቋል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

የሚሌኒየሙን የልማት ግቦች ያሳኩ የአፍሪካ ሀገሮች ሰባት ናቸው
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:34 0:00

  • 16x9 Image

    እስክንድር ፍሬው

This item is part of
XS
SM
MD
LG