በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሰንደቅ ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ በፖሊስ ተጠየቀ


ፍሬው አበበ - የሰንደቅ ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ
ፍሬው አበበ - የሰንደቅ ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ

የሰንደቅ ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ ፍሬው አበበ ከሰባት ወራት በፊት ስለ ወይዘሮ አዜብ መስፍን በዘገበው ዜና ትላንት በፖሊስ ተጠየቀ።





please wait

No media source currently available

0:00 0:03:57 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የሰንደቅ ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ ፍሬው አበበ ከሰባት ወራት በፊት ስለ ወይዘሮ አዜብ መስፍን በዘገበው ዜና ትላንት በፖሊስ ተጠየቀ።

ፖሊስ ምንጮቹን እንዲገልጥ የጠየቀው መሆኑን ዋና አዘጋጁ አመልክቷል።

ፍሬው ቃሉን ከሰጠ በኋላ የአምስት ሺህ ብር ዋስ አስይዞ መለቀቁም ታውቋል።

ዝርዝሩን የተያያዘው የመለስካቸው አምሃ ዘገባ ይዟል፡፡
XS
SM
MD
LG