በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሰማያዊ ፓርቲ ብሄራዊ ምክርቤት ሰብሳቢ ታሰሩ


የሰማያዊ ፓርቲ ብሄራዊ ምክርቤት ሰብሳቢ አቶ ይድነቃቸው ከበደ
የሰማያዊ ፓርቲ ብሄራዊ ምክርቤት ሰብሳቢ አቶ ይድነቃቸው ከበደ

የሰማያዊ ፓርቲ ብሄራዊ ምክርቤት ሰብሳቢ አቶ ይድነቃቸው ከበደ ትላንት መታሰራቸውንና ዛሬ ፍርድ ቤት መቅረባቸውን አንድ የፓርቲው አመራር አባል አስታወቁ።

ፖሊስ አቶ ይድነቃቸውን ሕዝብ በማነሳሳት ወንጀል እንደጠረጠራቸው ለፍርድ ቤቱ ገልጿል።

ፍርድ ቤቱ ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ለፖሊስ ፈቅዷል።

ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።

የሰማያዊ ፓርቲ ብሄራዊ ምክርቤት ሰብሳቢ ታሰሩ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:03 0:00

XS
SM
MD
LG